ደስታው መኳንንት (ዶ/ር) ከሚያዚያ 25 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ የነዳጅ እና ኢነርጂ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ሁነው በክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ተሹመዋል።
ሚያዚያ 25 ቀን 2017 ዓ/ም የነዳጅና ኢርጂ ባለስልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተር የነበሩት ደስታው መኳንንት (ዶ/ር) ከሚያዚያ 25 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ የነዳጅ እና ኢነርጂ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ሁነው በክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ተሹመዋል። ክብርት ወ/ሮ ሠሀርላ አብዱላሂ ከመጋቢት 2014 ዓ.ም ጀምሮ የነዳጅ እና ኢነርጂ ባለስልጣን መሥሪያ ቤትን ዋና ዳይሬክተር በመሆን ላለፉት ሦስት ዓመታት ሲመሩ የቆዩ መሆኑ ይታወቃል። በቆይታቸውም':-
በማስፈፀም በኩል ላደረጉት ቀና አመራርና አስተዋፅዖ ምስጋናችን እያቀረብን፤ መልካም የስራ ዘመን እንዲሆንላቸው እንመኛለን። በምትካቸው በዋና ዳይሬክተርነት ለተሾሙት የቀድሞው የነዳጅና ኢነርጂ ባለስልጣን ኢርጂ ዘርፍ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ደስታው መኳንንት (ዶ/ር) መልካም የስራ ዘመን እንዲሆን መልካም ምኞታችንን እንገልፃለን።
|